ለአፍሪቃዉያን ጋዜጠኞች ዋስትና ክብካቤ ለማድረግ የሚያስችል ጉባኤ በአፍሪቃ ህብረት የስብሰባ አዳራሽ ተካሂዷል።
ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ዛሬ የተጠናቀቀዉ ጉባኤ በአፍሪቃ ጋዜጠኞች ፊደሪሽን ትብብር የተዘጋጀ ነዉ። ጉባኤ ሲጠናቀቅም የጋራ ዉሳኔ አሳልፏል።
ጌታቸዉ ተድላ፣ አዜብ ታደሰ
ሸዋዪ ለገሰ
በአሜሪካን የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት፤ ዓለም ዓቀፉ የክርስቲያኖች መብት ተሟጋች ተቋምና ዓለም ዓቀፉ የመብት ተሟጋች ሂዉማን ናይትስ ዎች ታሳሪዎቹን ለማስፈታት የየበኩላቸዉን ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። በተለይ በሴቶቹ ታሳሪዎች ላይ ከፍተኛ የፆታ ጥቃት መፈጸሙ ተገልጿል።
ተጠርታሪዎቹ ሲታሰሩ ወንጀላቸዉ ተዘርዝሮ በዋስ ሲፈቱ ግን የተፈቱበት ምክንያት ሳይነገር መለቀቃቸዉ አሳዛኝ ነዉ። አራቱ ባለሥልጣናት ታስረዉ የነበረዉ ሥልጣናቸዉን ለግል ጥቅም ማጋበሻነት አዉለዉታል፥ በሕግ ወጥ እንቅስቃሴዎች ዉስጥ ተሳትፈዋል በሚል ጥርጣሬ ነበር።
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር መጓጓዣ ሥራ በመጀመር ላይ መሆኑን አመለከተ።