1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

የዓለም ፖለቲካ

የእስራልና የፍልስጤም የሰላም ድርድር

የእስራልና የፍልስጤም መሪዎች ዘላቂ እና እዉነተኛ ሰላም ለማግኘት ሁለቱም ወገኖች መስዋትነትን መክፈል እንዳለባቸዉ ተገለጸ።

የሁለቱን ወገኖች የቀጥታ ድርድር የመሩት የአሜሪካ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሂላሪ ክሊንተን የችግሩ የመፍትሄ ቁልፍ ያለዉ አሜሪካ ሳይሆን በሁለቱ አገራት ዘንድ መሆኑን ገልጸዋል።

አበበ ፈለቀ፣ አዜብ ታደሰ

ሸዋዪ ለገሰ

Audios and videos on the topic

More on this topic