የእስራልና የፍልስጤም መሪዎች ዘላቂ እና እዉነተኛ ሰላም ለማግኘት ሁለቱም ወገኖች መስዋትነትን መክፈል እንዳለባቸዉ ተገለጸ።
የሁለቱን ወገኖች የቀጥታ ድርድር የመሩት የአሜሪካ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሂላሪ ክሊንተን የችግሩ የመፍትሄ ቁልፍ ያለዉ አሜሪካ ሳይሆን በሁለቱ አገራት ዘንድ መሆኑን ገልጸዋል።
አበበ ፈለቀ፣ አዜብ ታደሰ
ሸዋዪ ለገሰ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፣ በትናንትናው ምሽት ፣ ለ2 ቱ ም/ቤቶች ባደረጉት ንግግር የተንሠራፋውን የኑሮ ልዩነት ማጥበብ፤ የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ መሆኑን አመለከቱ።